am_tn/num/04/34.md

1.6 KiB

የቀአት ትውልዶች

ይሄ የሚያመለክተው ወንዶቹን ብቻ ነው፡፡“የቀአት የወንድ ትውልዶች”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

ቀአታውያን

ይሄ የሚያመለክተው የቀአትን ትውልዶች ነው፡፡ይሄንን በኦሪት ዘኁልቁ 43፡27 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

ሠላሳ ዓመት…ሃምሳ ዓመት

“30 ዓመት…50 ዓመት” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

ወደ አገልግሎት የሚገቡ ሰዎች ሁሉ

እዚህ ላይ “የሚገቡ”የሚለው ቃል ወንዶቹ “በራሳቸው ምርጫ” ያደረጉት ነገር ነው ማለቱ ሣይሆን እዚያ ስብስብ ውስጥ እንዲገቡ “መመደባቸውን”ነው የሚያሣየው፡፡“ማህበሩን እንዲቀላቀሉ የተመደቡት ሰዎች ሁሉ”(በግምት ላይ የተመሠረተ ዕውቀትና የተሟላ መረጃ የሚለውን ይመልከቱ)

አገልግሎት ለመስጠት ማህበሩን መቀላቀል

“ማህበር”የሚለው ቃል የሚያመለክተው በመገናኛ ድንኳኑ ውስጥ ለመሥራት የቀሩትን ሰዎች ነው፡፡ይህንን ሐረግ በኦሪት ዘኁልቁ 4፡3 ላይ እንዴት እንደተረጎማችሁት ተመልከቱ፡፡

2,750 ወንዶች

“ሁለት ሺህ ሰባት መቶ ሃምሳ” (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)