በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
ሕዝቡ ያሕዌን ባለመታዘዙ እና ያሕዌም ሕዝቡን ስለቀጣ
ሰነዱ ከመታሸጉ በፊት ሰዎቹ ስማቸውን በሰነዱ ላይ ጽፈው እንደነበር አንባቢው መረዳት አለበት፡፡