am_tn/neh/09/32.md

914 B

አያያዥ ዓርፍተ ነገር፡-

በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡

እስከዛሬ ድረስ … የደረሰብን መከራ ሁሉ በፊትህ ጥቂት መስሎ አይታይህ

ይህን ዓርፍተ ነገር ለሁለት መክፈል ይቻላል፡፡ “ለአንተ መከራው ጥቂት መስሎ አይታይህ፡፡ መከራው እስከዛሬ ድረስ በእኛ ላይ እየደረሰብን ነው፡፡”

መከራ … የደረሰብን … የደረሰብን ሁሉ

“የደረሰብን” የሚለው ሐረግ እነዚህን መጥፎ ነገሮች የሚያደርሷቸው ሰዎች እንደሆኑ የሚናገር ነው፡፡አማራጭ ትርጉም፡- “ጉዳት … የተሰቃየነው … የተሰቃየነው ሁሉ” (ሰውኛ የሚለውን ይመልከቱ)