በእነዚህ ቁጥሮች ሌዋውያን በእስራኤል ሕዝብ ፊት ያሕዌን ማመስገን ቀጠሉ፡፡
በሙሴ ጊዜ የነበሩ እስራኤላውያን ተቆጣጠሩ
“ለምለም ምድር”
ሰዎች ውሃ የሚያስቀምጡባቸው ጉድጓዶች
ይህ “ያሕዌን ማሰብ ተዉ” ወይም “በራሳቸው ረኩ” የሚለውን ለመናገር ጥቅም ላይ የዋለ ተለዋጭ ዘይቤ ይሆናል፡፡ (ተለዋጭ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)