እነዚህ ቁጥሮች ወላጆቻቸው ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ስም መዘርዘር ይቀጥላል፡፡
እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)
ይህ ሰው በዕዝራ 2፡44 ላይ ሲዓ ተብሎ የተጠራው ሰው ነው፡፡