am_tn/neh/07/19.md

680 B

አያያዥ ዓርፍተ ነገር፡-

ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን ሕዝብ ቁጥር ደግሞ መቁጠሩን ቀጠለ፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

በጉዋይ … ዓዲን … አጤር … ሐሱም

እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው፡፡ (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)

የሕዝቅያስ ወገን የአጤር ልጆች

ጸሀፊው ይህንን ዓርፍተ ነገር አሳጥሮታል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የሕዝቅያስ ዘር የሆነው የአጤር ልጆች” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)