am_tn/neh/07/08.md

605 B

አያያዥ ዓርፍተ ነገር፡-

ነህምያ ከግዞት የተመለሱትን የሕዝብ ቁጥር ድጋሚ እየቆጠረ ነው፡፡ ሕዝቡ በቤተሰቡ የጎሳ መሪዎች ስም መሰረት እንደየቤተሰቡ ተመድቧል፡፡ ቁጥሮቹ በየቤተሰቡ ውስጥ የሚገኙትን የወንዶች ቁጥር ይወክላል፡፡ (ቁጥሮች የሚለውን ይመልከቱ)

ፋሮስ … ሰፋጥያስ … ኤራ

እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)