am_tn/neh/07/05.md

855 B

በልቤ አደረገ

እዚህ ላይ የነህምያ “ልብ” የሚወክለው ሃሳቡንና ፈቃዱን ነው፡፡ ይህ በነህምያ 2፡12 ላይ እንዴት እንደተተረጎመ ይመልከቱ፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አነሳሳኝ” ወይም “መራኝ” (ምትክ ስም የሚለውን ይመልከቱ)

እቆጥራቸው ዘንድ

“ዝርዝራቸውን ሰርቼ ለመመዝገብ”

የትውልድ ሐረግ መጽሐፍ

ይህ መጽሐፍ በወቅቱ ያልነበረ ነው፡፡

እንደዚህ ተጽፎ አገኘሁ

ይህ በገቢር/አድራጊ ቅርጽ መጻፍ ይቻላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “አንድ ሰው የሚከተሉትን ጽፎ አገኘሁ” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)