am_tn/neh/03/22.md

956 B

ኢየሩሳሌም ዙሪያ፣ አደሱ … ብንያምና አሱብ አደሱ … ዓዛርያስ .. አደሰ … ቢንዊ … አደሰ

እነዚህ ሐረጎች የሚያመለክቱት የቅጥሩን መታደስ ነው፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “በኢየሩሳሌም ዙሪያ ቅጥሩን አደሱ፣ ብንያምና አሱብ ቅጥሩን አደሱ … ዓዛርያስ ቅጥሩን አደሰ … ቢንዊ ቅጥሩን አደሰ” (አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)

ብንያም … አሱብ … ዓዛርያስ … መዕሤያ … ሐናንያ … ቢንዊ … ኤንሐዳድ

እነዚህ የወንድ ስሞች ናቸው (ስሞችን እንዴት መተርጎም ይቻላል የሚለውን ይመልከቱ)

ከእነርሱ በኋላ … ከእርሱ በኋላ

“ከእነርሱ ቀጥሎ … ከእርሱ ቀጥሎ”

በቤታቸው አንጻር

“ከቤታቸው ፊት ለፊት”