am_tn/mrk/13/09.md

333 B

ማርቆስ 13፡ 9-10

ለእነርሱ ምስክር ይሆናቸው ዘንድ “ለእነርሱ ምስክር ይሆናቸው ዘንድ” የሚለው ሀረግ “እውነት እንደሆነ ለማሳየት” ወይም “እውነቱ ዬቱ እንደሆነ ለማረጋገጥ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል፡፡