am_tn/mrk/06/48.md

546 B

ማርቆስ 6፡ 48-50

ከሌሊቱ አራተኛው ክፍል ይህ ከንጋቱ 9 ሰዓት እስከ ፀሐይ መውጫ ያለውን ጊዜ ያመለክታል፡፡ (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/translate-ordinal]]) በርቱ!...አትፍሩ እነዚህ ሁለት ዓረፍተ ነገሮች ተመሳሳይ ትርጉም አላቸው፡፡ ጥቅም ላይ የዋሉትም “እኔን አትፍሩ!” የሚል መልዕክት ለማስተላለፍ ነው” (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-parallelism]])