am_tn/mrk/03/31.md

402 B

ማርቆስ 3፡ 31-32

መልዕክተኛ ወደእርሱ ዘንድ ሰደዱና አስጠሩት፡፡ "የኢየሱስ እናት እና ታናሽ ወንድሙ አንድ ሰው ወደ ቤቱ ውስጥ ልከው እነርሱ በውጪ እንደሚገኙ ለኢየሱስ ይናገርውና ውጪ ወጥቶ እንዲያናግራቸው ይነግረው ዘንድ መልዕክተኛ ላኩበት፡፡"