am_tn/mat/26/42.md

561 B

X

ማቴዎስ 26፡ 42-44

ሄደ "ኢየሱስ ሄደ" እኔ ካልጠጣሁት "የዚህ የመከራ ጽዋ የማልጠጣ ከሆነ" አባቴ ይህ በእግዚአብሔር እና በኢየሱስ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚያሳይ የእግዚአብሔር የማዕረግ ስም ነው (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/guidelines-sonofgodprinciples]]) ዓይኖቻቸው በእንቅልፍ ከብደው ነበር "እንቅልፍ ይዞዋቸው ነበር" (ተመልከት [[rc:///ta/man/translate/figs-idiom]])