am_tn/mat/25/44.md

636 B

ማቴዎስ 25፡ 44-46

እነርሱም እንዲህ ብለው ይመልሱለታል "በግራው ያሉት" (MAT 25:41) ይመልሱለታል ከሁሉ ከሚያንሱ ከእነዚህ ለአንዱ "ከእነዚህ የእኔ ሕዝብ ከሆኑን ለአንዱም” ስላላደረጋችሁ "ለእኔ እንዳላደረጋችሁት አስባለሁ" ወይም "በእርግጥ ያልረዳችሁት እኔን ነው" ዘላለማዊ ቅጣት "ማብቂያ ያሌለው ቅጣት" ጻድቃን ወደ ዘላለም ሕይወት ይገባሉ "ጻድቅ የሆኑ ሰዎች ወደ ዘላለም ሕይወት ይገባሉ"