am_tn/mat/25/01.md

415 B

ማቴዎስ 25፡ 1-4

መብራት ይህ እንዲህ ሊሆን ይችላል 1) መብራት ወይም 2) በእንጨት ጫፍ ላይ ጨርቅ በመጠምጠም ጨርቁን በዘይት በመንከር የሚዘጋጅ ችቦ አምስት ሴቶች "አምስት ልጃገረዶች" ትርፍ ዘይት አልያዙም "በመብራታቸው ውስጥ እንጂ ተጠባባቂ ዘይት አልያዙም"