am_tn/mat/24/12.md

507 B

ማቴዎስ 24፡12-14

የብዙዎች ፍቅር እየቀዘቀዘ ይመጣል አማራጭ ትርጉሞች: 1) "ብዙ ሰዎች ሌሎች ሰዎችን መውደድ ይተዋሉ" ወይም 2) "ብዙ ሰዎች እግዚአብሔርን መውደዳቸውን ይተዋሉ" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-idiom]]) በዓለም ሁሉ ለተርጓሚዎች ምክር፡ “በሁሉም ሥፍራ ያሉ ሁሉም ሰዎች" (ተመልከት: [[rc:///ta/man/translate/figs-metonymy]])