am_tn/mat/23/34.md

373 B

ማቴዎስ 23፡34-36

ከአቤል . . እስከ ዘካሪያስ አቤል የመጀመሪያው የተገደለ ሰው ነው እንዲሁም ምናልባትም በአይሁዳዊያን ዘንድ በቤተ መቅደስ ውስጥ የተገደለው የመጨረሻው ሰው ነው፡፡ ዘካሪያስ ይህ የመጥመቁ ዮሐንስ አባት አይደለም