am_tn/mat/20/15.md

570 B

ማቴዎስ 20: 15-16

በራሴ ሀብት የፈለኩትን የማድረግ መብት የለኝምን? ለተርጓሚዎች ምክር፡ "በራሴ ሀብት የፈለኩትን ማድረግ እችላለሁ” (ተመልከት [[rc:///ta/man/translate/figs-rquestion]]) መብት "ሕጋዊ" ወይም "ፍትሐዊ" ወይም "ትክክል" ወይም እኔ መልካም ስለሆንኩ ቀናችሁን? "ለማይገባቸው ሰዎች መልካም በማድረጌ አልተደሰታችሁምን" (ተመልከት፡ [[rc:///ta/man/translate/figs-rquestion]])