am_tn/mat/19/07.md

661 B

ማቴዎስ 19፡7-9

እንዲህ አሉት "ፈሪሳዊያኑ ለኢየሱስ አንዲህ አሉት" አዞናል "አይሁዳዊ እንደመሆናችን እንዲህ ታዘናል" የፊች ወረቀት ጋብቻው ሕጋዊ በሆነ መንገድ መቆሙን የሚሳይ ወረቅት ከመጀመሪያው ግን እንዲህ አልነበረም "እግዚብሔር ወንድን እና ሴትን ሲፈጥር መቼም ቢሆን እንድፋቱ አልነበረም" የተፈታቸችሁንም የሚያገባ ማንኛውም ሰው ያመነዝራል ብዙዎቹ የጥንት ቅጂዎች እነዚህንን ቃላት አይጨምሩትም፡፡