am_tn/mat/18/12.md

639 B

ማቴዎስ 18፡12-14

ምን ይመስላችኋል? “ሰዎች ምን እንደሚያደርጉ አስቡ" ([[rc:///ta/man/translate/figs-rquestion]] ተመልከት) ትቶ ሄዶም የባዘነውን አይፈልግምን? "ሁልጊዜ ትቶ ሄዶ የባዘነውን ይፈልጋል፡፡” ዘጠና ዘጠኝ “99” ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱ እንዲጠፋ በሰማያት ያለው አባታችሁ ፈቃድ አይደለም። "በሰማይ ያለው አባታችሁ እነዚህ ትንንሾቹም ሁሉ እንዲኖሩ ፈቃዱ ነው" ([[rc:///ta/man/translate/figs-litotes]] ተመልከት)