622 B
622 B
ማቴዎስ 17፡22-23
በዚያም ቆዩ "ደቀ መዛሙር እና ኢየሱስ በዚያ ቆዩ" የሰው ልጅ አሳልፎ ይሰጣል ለተርጓሚዎች ምክር፡ "የሆኑ ሰዎች የሰው ልጅን አሳልፈው ይሰጡታል” ([[rc:///ta/man/translate/figs-activepassive]] ተመልከት) ይገድሉታ "ባለስልጣናት የሰወ ልጅን ይገድሉታል” ከሞት ይነሣል "እግዚብሔር ከሞት ያሥነሣዋል” ወይም “እንደገና ወደ ህይወት ይመላሳለር” ([[rc:///ta/man/translate/figs-activepassive]] ተመልትከት)