am_tn/mat/13/16.md

543 B

ማቴዎስ 13፡16-17

እናንተ . . . እናንተ ኢየሱስ ለደቀ መዛሙርት እየተናገር ነው፡፡ እናንተ ስለሚታዩ "ማየት ስለሚችሉ” ወይም “እናንተ ማየት ስለሚችሉ" እናንተ ስለሙትሰሙ "እናንተ መስማት ስለሚትችሉ” ወይም “እናንተ መስማት ስለሚትችሉ” ያያችሁትን ነገር "ሳደረግ ያያችሁኝን ነገሮች" የሰማችሁኝ ነገሮች "ስናገር የሰማችሁኝን ነገሮች