am_tn/mat/13/01.md

479 B

ማቴዎስ 13፡1-2

በዚያ ቀን ይህ ነገር የፈጸመው ከዚህ በፊት ባለው ምዕራፍ ውስጥ የተገለጸው ታሪክ በተፈመበት ዕለት ነው፡፡ ከቤት ውጪ ኢየሱስ በማን ቤት ውስጥ በእንግድነት እንደተቀመጠ አልተገለጸም፡፡ ወደ ተንኳይቱ ገብቶ ይህ ምናልባትም ከእንጨት የተሠራ የዓሳ ማጥመጃ ጀልባ ሊሆን ይችላል፡፡