am_tn/mat/11/11.md

1.4 KiB

ማቴዎስ 11፡11-12

አያያዥ ዓረፍተ ነገር ኢየሱስ ለሕዝቡ ስለ መጥመቁ ዮሐንስ መናገሩን ቀጥሏል፡፡ ከሴቶች ከተወለዱ ሁሉ “ሴቶች ከወለዷቸው ሰዎች መካከል” ወይም “በምድር ላይ ከኖሩ ሰዎች መካከል” ከመጥመቁ ዮሐንስ የሚበልጥ ማንም የለም ኤቲ፡ “መጥመቁ ዮሐንስ ትልቁ ነው” በመንግስተ ሰማያት እግዚብሔር በሚመሰርተው አገዛዝ ውስጥ፡፡ ኤቲ፡ “ወደ መንግስተ ሰማየት ከሚገቡ ሰዎች መካከል” ከእርሱ የሚበልጥ የለም “ከመጥመቁ ዮሐንስ በላይ ጠቃሚ የለም” ከመጥመቁ ዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ አሁን ድረስ “”ከመጥምቁም ከዮሐንስ ዘመን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ” መንግሥተ ሰማያት ትገፋለች፥ ግፈኞችም ይናጠቋታል። አማራጭ ትርጓሜዎቹ 1) ግፈኞች በግፍ ይናጠቁታል ወይም 2) “ሰዎች የመንግስተ ሰማይን ዋና ሀሳብ ያሳድዳሉ እንዲሁም ግፈኞች ልቆጣጠሩት ይሞክራሉ” ወይም 3) “መንግስተ ሰማያት በኃይል ወደፊት ትሄዳለች እንዲሁም ኃይለኛ የሆኑ ሰዎች የዚህ አካል ለመሆን ይፈልጋሉ፡፡”