am_tn/mat/09/07.md

1.9 KiB

ማቴዎስ 9፡7-9

አያያዥ ዓረፍተ ነገር ይህ ኢየሱስ ሽባውን ሰው የፈወሰበት ታሪክ ማጠቃለያ ነው፡፡ ከዚያም ኢየሱስ ከቀረጥ ሰብሳቢዎች መካከል አንድ ሰውን የእርሱ ደቀ መዝሙር ይሆን ዘንድ ጠራው፡፡ ምሳጋና በ MAT 5:16 ላይ የተጠቀምከውን ተመሳሳይ ቃል በዚህ ሥፍራም ተጠቀም፡፡ እንዲህ ያለ ስልጣን ኃጢአትን የማስተሰረይ ስልጣን ማቴዎስ . . . እርሱ . . እርሱ የቤተ ክርስቲያን አባቶች በዚህ ሥፍራ ላይ የተጠቀሰው የማቴዎስ ወንጌል ጸሐፊ ማቴዎስ እራሱ ነው ይላሉ፡፡ ይሁን እንጂ በክፍሉ ውስጥ ያለው “እርሱ” የሚለው ቃል “እኔ” ወደሚለው እንዲንለውጥ የሚያደርገን ምንም ምክንያት የለም፡፡ እርሱም እንዲህ አለው “ኢየሱስ ለማቴዎስ እንዲህ አለው” ኢየሱስም በዚያ ስያልፍ ሳለ ይህ ሀረግ እነሆ በሚል ቃል በ MAT 9:8 የተጀመረው ታሪክ መግቢያን የሚያሳይ ነው፡፡ በቋንቋችሁ እንዲህ ማሳየት ከቻላችሁ ተጠቀሙበት፡፡ በዚያ ስያልፍ “መሄድ” የሚለውን ቃል ተጠቀሙ፡፡ ኢየሱስ ወደ ተራራ መውጣቱን ወይም ወደ ሸለቆ መውረዱን ወይም ወደ ቅፍረናሆም መሄዱን ወይም ከዚያ ሪቆ ለመሄድ መነሳቱን የሚገለጽ ምንም ነገር የለም፡፡ ተነሥቶም ተከተለው “ማቴዎስ ተነሣና ኢየሱስን ተከተለው”፡፡ የተከተለው ኢየሱስን እስከሚቀጥለው ሥፍራ ድረስ እንደተከተሉት ሰዎች ሳይሆን እንደ ደቀ መዝሙር ነው፡፡