am_tn/mat/07/28.md

703 B

ማቴዎስ 7፡ 28-29

አጠቃላይ መረጃ እነዚህ ቁጥሮች ኢየሱስ በተራራው ስብከት ውስጥ ስላስተማራቸው ትመህርቶች የሰጠውን ምላሽ ምን ይህንን ከፈጸመ በኋላ ይህ ሀረግ የተራራው ስብከት መጨረሻ ለመሆኑ ምልክት ነው፡፡ ኤቲ፡ በመጨረሻውም” በትምህርቱ እጅግ በጣም ተገረሙ በ7፡29 ላይ ኢየሱስ ባስተማረው ትምህርት ብቻ ሳይሆን ባስተማረበት መንገድም እንደተገረሙ በግልጽ ማየት ይቻላል፡፡ ኤቲ፡ “በማስተማር ዘዴውም እጅግ በጣም ተገረሙ፡፡”