am_tn/luk/23/06.md

516 B

ይህን ሰምተናል

‹‹ኢየሱስ በገሊላ ማስተማር መጀመሩን ሰምተናል››

ሰውየው ገሊላዊ መሆኑን ጠየቀ

ጲላጦስ ኢየሱስ የመጣበትን ማወቅ የፈለገው ኢየሱስ ዝቅ ወዳለ ባለሥልጣን እንዲቀርብ ስለ ፈለገ ነው፡፡ ከገሊላ ከሆነ በገሊላ ላይ ሥልጣን ያለው ሄሮድስ ስለሆነ ሄሮድስ ኢየሱስ ላይ መፍረድ ነበረበት፡፡

ሰውየው

x