am_tn/luk/18/42.md

1.1 KiB

እይ

ይህ ትዕዛዝ ነው፣ ነገር ግን ኢየሱስ ሰውየው ምንም ነገር እንዲያደርግ አላዘዘውም፡፡ ኢየሱስ ሰውየውን የፈወሰው እንዲፈወስ እርሱን በማዘዝ ነው፡፡ "አንተ አሁን ብራህንህን አግኝተሃል" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ትዕዛዞች - ሌሎች አጠቃቀሞች የሚለውን ይመልከቱ)

እምነትህ አድኖሃል

እነዚህ ቃላት ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት/ ናቸው፡፡ ኢየሱስ ሰውየውን የፈወሰው በሰውየው እምነት ምክንያት ነበር፡፡ "እኔ አንተን የፈወስኩህ አንተ በእኔ በማመንህ ምክንያት ነው" በሚለው ውስጥ እንደሚገኘው፡፡ (ሜቶኖሚ/ከአንድ ባህሪው በመነሳት ለነገሩ ስያሜ መስጠት የሚለውን ይመልከቱ)

እግዚአብሔርን ማክበር

"ለእግዚአብሔር ክብር መስጠት" ወይም "እግዚአብሔርን ማወደስ/ማመስገን"