am_tn/luk/10/22.md

581 B

ሁሉም ነገር ከአባቴ ተሰጥቶኛል

ይህ በአድራጊ ድምፅ ሊነገር ይችላል። አ.ት፡ “አባቴ ሁሉንም ነገር አሳልፎ ሰጥቶኛል” (አድራጊ ወይም ተደራጊ ድምፅ የሚለውን ተመልከት)

አባት … ልጅ

እነዚህ በእግዚአብሔርና በኢየሱስ መካከል ያለውን ዝምድና የሚገልጹ አስፈላጊ ማዕረጎች ናቸው። (አባት እና ልጅን መተርጎም የሚለውን ተመልከት)

ልጅ ማን መሆኑን ያውቃል

x