am_tn/luk/08/54.md

614 B

እጇን ያዘ

“ኢየሱስ የልጅቱን እጅ ያዘ”

መንፈሷ ተመለሰ

“መንፈሷ ወደ አካሏ ተመለሰ”። አይሁድ ሕይወት ማለት የመንፈስ ወደ ሰው ውስጥ መምጣት እንደነበር ተረድተዋል። አ.ት፡ “እንደገና መተንፈስ ጀመረች” ወይም “ወደ ሕይወት ተመለሰች” ወይም “እንደገና ሕያው ሆነች”

ለአንድም ሰው እንዳይነግሩ

ይህ በተለየ ሁኔታ መነገር ይችል ነበር። አ.ት፡ “ለማንም እንዳይነግሩ”