am_tn/luk/06/46.md

322 B

አጠቃላይ መረጃ፦

ኢየሱስ እርሱ የሚያስተምረውን የሚቀበልን ሰው በድንጋይ መሰረት ላይ ቤቱን ሰርቶ ጎርፍ ቤቱን ከማያፈርስበት ሰው ጋር አነጻጽሮ ያቀርባል፡፡ (ተነፃፃሪ ዘይቤ የሚለውን ይመልከቱ)