am_tn/luk/05/36.md

913 B

አጠቃላይ መረጃ፦

ኢየሱስ በሌዊ ቤት ተገኝተው ለነበሩት ጻፎችና ፈሪሳውያን አንድ ታሪክ ይነግራቸዋል፡፡ (ተምሳሌቶች የሚለውን ይመልከቱ)

ማንም ቀድዶ … አይጠቀምም … እርሱ . . . እርሱ

ማንም ቦጭቆ . . . አይጠቀምም . . . እርሱ . . . እርሱ” ወይም “ሰዎች ቀድደው . . . አይጠቀሙበትም . . . እነርሱ . . . እነርሱ

የተቀደደውን መስፋት

ማደስ

እንደዚያ ቢያደርግ

ይህ ግምታዊ አርፍተ ነገር ለምን አንድ ሰው በዚያ መንገድ አንድን ልብስ እንደማያድስ ምክንያትን ይሰጣል፡፡ (ግምታዊ ሁኔታዎች የሚለውን ይመልከቱ)

ልኩ አይሆንም

“አይገጥምም” ወይም “ተመሳሳይ አይሆንም”