am_tn/luk/05/14.md

503 B

¬ለማንም እንዳይነግር

ይህ በቀጥታ በጥቅስ መልክ መተርጎም ይቻላል፡፡ “ለማንም እንዳትናገር።” በግልጽ መቀመጥ የሚችል ሌላም ያልተገለጸ መረጃ አለ። አማራጭ ትርጉም፦ “መፈወስህን ለማንም እንዳትናገር” (ቀጥተኛ እና ቀጥተኛ ያልሆኑ ጥቅሶች እና አስጨምሬ የሚለውን ይመልከቱ)

ስለ መንጻትህ መስዋዕትን

x