ማርያም ዮሴፍና ኢየሱስ ቤተልሔም ከተማን ለቅቀው ኢየሱስ ልጅነቱን ወደሚያሳልፍባት ወደ ናዝሬት ከተማ ይመለሳሉ፡፡
ይህ በአድራጊ ቅርጽ መቀመጥ ይችላል፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የእግዚአብሔር ሕግ እንዲያደርጉ የሚያዝዘውን” (ገቢር/አድራጊ ወይም ተገብሮ/ተሳቢ የሚለውን ይመልከቱ)