1.0 KiB
1.0 KiB
አጠቃላይ መረጃ፦
ማርያም ለአምላኳና ለአዳኟ የምስጋናን መዝሙር መዘመር ትጀምራለች፡፡
ነፍሴ ታመሰግነዋለች … መንፈሴም ሐሴት ታደርጋለች
ሁለቱም “ነፍስ” እና “መንፈስ” የአንድ ሰው መንፈሳዊ ማንነት አካላት ናቸው፡፡ ማርያም አምልኮዋ ከውስጥ የመነጨ እንደሆነ ለማሳየት እንደዚህ ብላለች፡፡ አማራጭ ትርጉም፡- “የውስጥ ማንነቴ ያምሰግናል … ልቤም እጅግ ሐሴትን አድርጓል” ወይም “አመሰግናለሁ … ሐሴትም አደርጋለሁ” (ወካይ የሚለውን ይመልከቱ)
በ … ሐሴትን አድርጋለች
“በ … እጅግ ደስታ ተሰምቷታል” ወይም “በ … እጅግ ተደስታለች”
አዳኜ እግዚአብሔር
“እኔን ያዳነኝ እግዚአብሔር” ወይም “የሚያደነኝ እግዚአብሔር”