am_tn/lev/26/43.md

814 B

ምድሪቱ ባዶ ተቀራለች

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: “የእስራኤል ሕዝብ ምድራቸውን ይተዋሉ/ይለቅቃሉ ወይም ባዶ ያደርጋሉ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

በሰንበትዋ ትደሰታለች

እግዚአብሔር ስለምድሪቷ አንድ ሰው በእረፍቱ እንደሚደሰት አድረጐ ይናገራል ምክንያቱም በእርስዋ ላይ ዘርን የሚዘራ ወይም ሰብልን የሚያሳድግ አይኖርም ይህም ምድሪቱ ለም እንዲትሆን ያደርጋታል:: አት: “ምድሪቱ በሰንበታት ትጠቀማለች” (ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)