905 B
905 B
ማደሪያዬን በመካከላችሁ አደርጋለሁ
መኖሪያዬን በአናንተ መካከል አደርጋለሁ
አልጸየፋችሁም
እቀበላችኋለሁ
በመካከላችሁ እመላለሳለሁ
በእነርሱ መካከል መመላለስ ከእነርሱ ጋር መኖርን ይወክላል አት ከእናንተ ጋር እኖራለሁ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ቀንበራችሁን ሰብሬያለሁ
እግዚአብሔር ባርነታቸውን ከባድ ሥራን ለመሥራት በእንስሳት እንደሚደረግባቸው ቀንበር አድርጐ ይገልጻል:: ቀንበርን መስበር እነርሱን ነጻ ማውጣቱን ያመለክታል:: አት: ከባድ ሥራ እንድትሠሩ ከተደረጋችሁበት ምድር ነጻ አውጥቸአችኋለሁ:: (ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)