am_tn/lev/25/11.md

739 B

ኢዩቤልዩ ይሁንላችሁ

“የምርኮ ዓመት” ወይም “መሬትን የመመለስ ዓመት” ለማን መሬትን እንደሚመልሱ ግልጽ ተደረግ አለበት:: አት: “ለእኔ መሬትን የሚትመልሱበት ዓመት” (ግምታዊ እውቀት ወይም ጥልቅ መረጃ ይመልከቱ)

ሳትዘሩ በሜዳ የበቀለውን ብሉ

የእርሻው ባለቤት እንደመጀመሪያዎቹ ስድስት ዓመታት ሠራተኞችንና ምርቱን መቆጣጠር እግዚአብሔር አልፈቀደም:: ነገር ግን ግለሰቦች ወደ እርሻዎች በመውጣት ያገኙትን ፍሬ እንዲለቅሙና እንዲበሉ ፈቅዶአል፡፡