am_tn/lev/25/01.md

691 B

ምድሪቱ ራሰዋ የእግዚአብሔርን ሰንበት ታብር

ምድር በሰንበት ማረፍን እንደሚታዘዝ ሰው ተደርጋ ተገልጻለች ሰዎች በየስንበቱ እንደሚያርፉ ሁሉ በሰባተኛው ዓመት ምድሪቱ ን ባለማረስ ሰዎች እግዚአብሔርን ያከብራሉ:: አት: “ምድሪቱ በሰባተኛው ቀን ለእግዚአብሔር እንዲትርፍ የሰንበትን ሕግ ጠብቁ” ወይም “በሰባተኛው ዓመት ምድሪቱን ባለማረስ የእግዚአብሔርን ሰንበት ጠበቁ” (ሰውኛ አገላለጽና ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)