በየዓመቱ ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ ይናገራል
መገለል እንደ መቆረጥ ተነግሮአል በዘሌዋዊያ 7:2ዐ ይህን ሀሳብ እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት: “ከሕዝቡ ዘንድ መወገዝ አለበት” ወይም “ ሰውየውን ከሕዝቡ መለየት አለባችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገርና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)