891 B
891 B
ወደ እግዚአብሔር አይቅረብ
አንድ ካህን ወደ እግዚአብሔር ለመቅረብ ዝርዝር አካላዊ መሥፈርቶችን ማሟላት አለበት:: ይህም የአካል ጐዶሎነት የኃጢአት ወጤት ወይም ማንኛውም የአካል ጐዶሎነት ያለው ሰው ወደ እግዚብሔር መቅረብ አይችልም ማለት አይደለም::
የፊቱ ገጽታ ወይም የሰውነቱ ቅርጽ የተበላሽ
“ፊቱና አካሉ የተበላሸ”
የአምላኩን ምግብ ለማቅረብ
“ምግብ” አጠቃላይ ምግብ ያመለክታል:: አት “በእግዚአብሔር መሠዊያ የሚቃጠል የእህል መሥዋዕት ለማቅረብ” (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)