1.1 KiB
1.1 KiB
አያግቡ
ካህናት አያግቡ
የተቀደሱ ናቸው
ለተለዩ ናቸው
ቀድሰው
ካህኑን እንደቅዱስ ቁጠሩት
የአምላክህን ምግብ የሚያቀርብ ነውና
እዚህ ምግብ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል እግዚአብሔር እነዚህ የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን አይመገብም:: እግዚአብሔር ምግብን እንደማይመገብ ግልጽ በማድረግ ይህን ይተርጉሙ (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)
ቅዱስ ይሁንላችሁ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እንደ ቅዱስ ቁጠሩት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
በእሳት ትቃጠል
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእሳት አቃጥሉአት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)