am_tn/lev/21/07.md

1.1 KiB

አያግቡ

ካህናት አያግቡ

የተቀደሱ ናቸው

ለተለዩ ናቸው

ቀድሰው

ካህኑን እንደቅዱስ ቁጠሩት

የአምላክህን ምግብ የሚያቀርብ ነውና

እዚህ ምግብ አጠቃላይ ምግብን ያመለክታል እግዚአብሔር እነዚህ የሚቀርቡ መሥዋዕቶችን አይመገብም:: እግዚአብሔር ምግብን እንደማይመገብ ግልጽ በማድረግ ይህን ይተርጉሙ (See Synecdoche/ክፍልን እንደ ሙሉ ሙሉን እንደክፍል የመግለጽ ዘይቤያዊ አነጋገር ይመልከቱ)

ቅዱስ ይሁንላችሁ

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እንደ ቅዱስ ቁጠሩት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

በእሳት ትቃጠል

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “በእሳት አቃጥሉአት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)