am_tn/lev/20/22.md

916 B

እንዲትኖሩባት እናንተን የማስገባባት ምድር እንዳትተፋችሁ

ይህ ሀረግ መጥፎ ምግብን ባለመቀበል እንደሚተፋ ሰው ምድሪቱ እንደምትተፋቸው ይገልጻል ምግብን ካለመቀበል ፈንታ ምድሪቱ ሰዎችን አትቀበልም ታስወጣችኋለች:: በዘለዋዊያን 18 25 ይህን ፈሊጣዊ አባባል እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ:: አት “የማስገባባት ምድር እንዳትተፋችሁ” (ዘይቤያዊ አነጋገር ሰውኛ አገላለጽ ይመልከቱ)

አትከተሉ

የጣዖት አድራጊዎች ተግባራት መለማመድ የእነርሱን መንገድ እንደመከተል ተደርጐ ተገልጾአል:: አት: “አትከተሉአቸው ዘይቤይዊ አነጋገር’ ይመልከቱ::

አስወጡ

አስወግዱ