am_tn/lev/18/29.md

1.2 KiB

አጠቃላይ መረጃ

ሕዝቡ ምን ማድረግ እንዳለበት እግዚአብሔር ለሙሴ መናገሩ ያበቃል

ሰዎች…ከሕዝቡ ተለይተው ይጥፉ

ከማኀበረሰቡ መገለሉ ሰዎች አንድ ቢጣሽ ጨርቅ ከልብስ ወይም ቅርንጫፍ ከዛፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደተቆረጠ ተደርጐ ተነግሮአል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “እነዚህ ሰዎች በሕዝቡ ዘንድ እንዳይኖሩ ወይም እነዚህን ሰዎች ከሕዝቡ እንዲትለዩአቸው” (ዘይቤያዊ አገላለጽና ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

ከእናንተ በፊት ካደረጓቸው

ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ከአናንተ በፊት የነበሩ ሰዎች ያደረጉት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)

በእነዚህ

እዚህ “እነዚህ” ጸያፍ ልምዶችን ያመለክታል::