am_tn/lev/18/06.md

274 B

ከአባትህ ሚስት ጋር

አንዳንዴ አንድ ወንድ ከአንድ በላይ ሚስቶች ይኖሩታል:: አባቱን ካገባች ከማንኛዋም ሴት ጋር ግብረ ሥጋ ግንኙት ማድረግን እግዚአብሔር አልፈቀደም::