እዚህ “እኔ” ያህዌን ያመለክታል
“ከእናንተ ማንም ደም ያለበትን ሥጋ አይብላ”
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ያ እንዲበሉ እኔ የተናገርሁት” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)
“ደሙን የአፈር ብናኝ ያልብሰው”