ስህተት አማልዕክትን በማምለክ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆነው ሕዝብ በማመንዘር ባለቤቱን እንደካደ ሰው እንደሆነ ተገልአል አት፡ ለእግዚአብሔር ታማኝ ላልሆኑበት፤ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)
በዘሌዋዊያን 3: 17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::