am_tn/lev/17/07.md

552 B

ላመነዘሩባቸው

ስህተት አማልዕክትን በማምለክ ለእግዚአብሔር ታማኝ ያልሆነው ሕዝብ በማመንዘር ባለቤቱን እንደካደ ሰው እንደሆነ ተገልአል አት፡ ለእግዚአብሔር ታማኝ ላልሆኑበት፤ (ዘይቤያዊ አገላለጽ ይመልከቱ)

ለእነርሱና ከእነርሱ በኋላ ለሚነሣው ትውልድ ይህ የዘላለም ሥርዓት

በዘሌዋዊያን 3: 17 ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልከቱ::