am_tn/lev/17/05.md

4 lines
327 B
Markdown

# ለመሠዋት ወደ ካህኑ
ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: አት፤ “ካህኑም መሥዋዕት አድርጐ እንዲያቀርባቸው ወደ ካህኑ” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)