በእግዚአብሔር ማደሪያ ፊት
በታቦቱ ፊት
ያ ሰው ከሕዝቡ ተቆርጦ ይወገድ ወይም ተለይቆ ይጥፋ
ከኀብረተሰቡ የሚገለል ሰው የልብስ ጨርቅ ወይም የዛፍ ቅርንጫፍ እንደሚቆረጥ ከሕዝቡ እንደሚቆረጥ ተደርጐ ተነግሮአል:: ይህ ተሻጋሪ ግሥ በያዘ መንገድ ሊተረጐም ይችላል:: በዘሌዋዊያን 7:2ዐ ይህን እንዴት እንደተረጐሙ ይመልኩቱ:: አት፤ “በሕዝቡ ዘንድ ያ ሰው እንዲኖር አይገባም” (ተሻጋሪ ግሥ ወይም የማይሻገር ግሥ የያዘ ዐረፍተ ነገር ይመልከቱ)