am_tn/lev/16/20.md

782 B
Raw Permalink Blame History

በሕይወት ያለውን ፍዬል ያቅርበው

ይህ ፍዬል በዘለዋዊያን 16:1 ላይ የሚለቀቅ ፍዬል ተብሎአል::

በላዩ ላይ ይናዘዝበት

በፍዬሉ ላይ ይናዘዝበት

ኃጢአታቸውን በፍዬሉ ራስ ላይ ያድርግ

እዚህ የአሮን ድርጊቶች ያ ፍዬል የበደላቸውን ቅጣት እንደሚሸከም ዓይነት የሕዝቡን ኃጢአት ወደ ፍዬሉ የማስተላለፍ ምልክት ናቸው:: (ምልክታዊ ድርጊቶችን ይመልከቱ)

ክፋት…. አመጽ…. ኃጢአት

እነዚህ ሁሉ በመሠረቱ ተመሣሣይ ትርጉም አላቸው:: ሕዝቡ የፈጸመውን ማንኛውንም ኃጢአት አሮን ይናዘዛል::